... more
Abeba and Abebe
|
Tamesol
Abeba and Abebe is the first ever animated series to be made in Ethiopia by and for Ethiopians. It follows a standard kids series format of 52 x 7 min episodes (that’s one story a week for a year!) and is aimed at an audience of 6 - 12 year olds.
“አበባ እና አበበ” በኢትዮጵያውያን ለኢትዮጵያውያን የተሰራ የመጀመሪያው አኒሜሽን ፊልም ነው፡፡ ይህ በልጆች ፊልም ፎርማት 51x7 ደቂቃ የሆነና (በሳምንት አንድ ጊዜ ለአንድ አመት) ደረጃውን ጠብቆ የተሰራ ፊልም የተሰራ ከ6-12 ዓመት ላሉ ህፃናት ሲሆን እንደመነሻ የኢትዮጵያን ህገመንግስት አድርጎ ህፃናትን ስለመብቶቻቸው እያስተማረ የሚያዝናና ፊልም ነው፡፡
The website is made with Typo3 and most of the contents use a slider based on content in tt_news. The website features two languages, one of them is the Ethiopian language Amharic which has its own alpahbet.